በስልጤ ዞን ባለፉት ዓመታት ወጣቱን ማዕከል ያደረጉና የትውልድ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ስትራቴጂካዊ የልማት ሥራዎች መከናወናቸው ተገለፀ።
በስልጤ ዞን ባለፉት ዓመታት ወጣቱን ማዕከል ያደረጉና የትውልድ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ስትራቴጂካዊ የልማት ሥራዎች መከናወናቸው ተገለፀ።
በስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በክቡር አቶ ዘይኔ ቢልካ የተመራው የዞን አስተባባሪ አካል የዒድ አል-ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናወኑ።
የወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተመረቀ።
በወራቤ ከተማ ከ1.25 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የልማት ፕሮጀክቶች በይፋ ተመረቁ፦
ወራቤ ግንቦት 14/2018ወራቤ ከተማ አስተዳደር ከ1.25 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን በርካታ የልማት ፕሮጀክቶችን በይፋ አስመርቋል።
የወራቤ የሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ መንግስት የህዝብ ፍላጎቶችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ያለውን የላቀ ቁርጠኝነት ያረጋገጠበት መሆኑ ተገለጸ።
በስልጤ ዞን በ7ኛዉ ሀገራዊ ና ክልላዊ ምርጫ የብልጽግና ተመራጮች የቡና ጠጡ እና እጩዎችን የማስተዋወቂያ መርሃግብር
የፓርቲ ተቋም ግንባታን በማጠናከር በፓርቲው መሪነት የሚፈጸሙ የህዝብን የልማት እና የመልካም አስተዳዳር ጥያቄን የሚመልሱ ተግባራት ላይ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን፡- ክብርት ወ/ሮ ነኢማ ሙኒር
በየደረጃው ያለው የፓርቲ መዋቅር ከምርጫ ማግስት ወደ መደበኛ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች ላይ ትኩረት ሊያደርግ ይገባል :- ክብርት ወ/ሮ ነኢማ ሙኒር
የስልጤ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ነኢማ ሙኒር የድህረ ምርጫ የምስጋና መልዕክት አስተላለፉ።


































